Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/orthodox1/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tg-me/post.php on line 50
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴 | Telegram Webview: orthodox1/13012 -
Telegram Group & Telegram Channel
« ወልደ ነጐድጓድ  ተሰደ  እንዘ  የኀድግ  ሀገረ፤
እምኅበ  አጥፍአ  ሞተ  ሰብእ  ሦረ፤
ገራህቱ  መቅበርት አምጣነ አብቈለት  ሣዕረ»


ሰ) ከውጭ የተገኙ ቀደምት ምንጮች

በውጭ ሀገራት ቀደምት ድርሳናትና  ሊቃውንትም ዘንድ ቢሆን ከላይ ያነሳነውን ጭብጥ የሚደግፍ ታሪክ ተመዝግቦ ይገኛል።

https://www.stjohnaz.org/about-us/our-patron-saint/#:~:text=He%20bade%20them%20prepare%20for,disobedient%2C%20they%20fulfilled%20his%20bidding.

     በሌላ ሥፍራ የተገኘው ደግሞ ይህን ይላል ቅዱስ ዮሐንስ የሚነጠቅበት ሠዓት እንደደረሰ ሲያውቅ በመስቀል ቅርጽ የተሰናዳ መቃብር እንዲያዘጋጁለት አርድእቱን አዟል እነርሱም በበዛ እንባ መምህራቸውን እየሳሙ ካለመታዘዝ እንዳይቆጠርባቸው ፊቱን በጨርቅ ሸፍነው ወደ መቃብሩ ሥፍራ አኑረውት ሄደዋል። ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ ( ቅዱስ አብሮኮሮስ) ወደቦታው ተመልሶ ቢመጣ መቃብሩን ቢከፍተው ባዶ ሆኖ አግኝቶታል።

«He bade them prepare for him a cross-shaped grave, in which he lay, telling his disciples that they should cover him over with the soil. The disciples tearfully kissed their beloved teacher, but not wanting to be disobedient, they fulfilled his bidding. They covered the face of the saint with a cloth and filled in the grave. Learning of this, other disciples of Saint John came to the place of his burial. #When_they_opened_the_grave, they found it empty.»

በአብሮኮሮስ ስለተሠጠው ምስክርነት (testimony of St. Prochorus) ደግሞ ተከታዩት አስረጂ በሊንኩ ታግዘው ቢያዩ የበከጠ ሐሳባችንን ያግዛል።

https://www.johnsanidopoulos.com/2009/09/repose-of-st-john-theologian-according.html?m=1

ከዚህ በዘለለ ጽንፍ አንዳንዶች ደግሞ ዛሬ መቃብሩ ባለበት አጽሙ የማይገኘው  ከጌታችንና ከእመቤታችን ቀጥሎ የትንሳኤ ዘለክብር ባለቤት ሆኖ ዕለተ ምጽኣትን ሳይጠብቅ እሱም ከሙታኑ ተለይቶ የተነሳ  ስለሆነ ነው የሚል ትውፊት አላቸው፤ ይህንንም ትንሳኤ Metastasis እያሉ በመግለጥ ዐመታዊ ዕለተ ትንሳኤውን በወርኃ መስከረም ያከብራሉ! 

According to Holy Tradition, the reason we have no physical remains but rather an empty tomb of the Apostle John is because when the disciples returned to his tomb, it was found empty. It is assumed that he was raised, just like the Lord and the Theotokos. This is what we call "Metastasis" (Translocation or Transposition), and it is what we celebrate on September 26th.

✧ ሞቷል ለሚለውስ በማስታረቂያነት ምን ሐሳብ ማቅረብ ይቻላል?

በኤፌሶን/ ቱርክ የመቃብሩ ሥፍራ ይህ ነው እየተባለ ዛሬም ለጎብኚዎች ይታያል።
ይሁንና ግን ከላይ እንዳየነው
☞ ገራህቱ  መቅበርት አምጣነ አብቈለት  ሣዕረ ፣
☞ልብሱ ለዮሐንስ ወአሣእኑ ዘተኃድገ ለአብሮኮሮስ  ከመ ያዑቅ ሕይወቱ ፣
☞ When they opened the grave, they found it empty… በማለት መቃብሩ እንጂ የተቀባሪው የከበረ ሥጋ በቦታው አለመገኘቱ ተነግሯል፤  
አስቀድሞ በመላእክት ቢሉ በደቀመዛሙርቱ መቃብሩ መዘጋጀቱ እውነት ቢሆንም ሥጋው ከዚያ መታጣቱና የአብሮኮሮስ ምስክርነት ተሰውሯል ወደሚለው ያደርሰናል።

በአንዳንድ የስንክሳር ቅጂዎችና ድርሳናት  አዕረፈ ☞ ሞተ የሚል  አገላለጥ እናገኛለን ፤ ይህን በሚመለከት ወደ ብሔረ ሕያዋን ተነጥቀዋል ብላ ቤ/ክርስቲያን የምትናገርላቸውን ቅዱሳንን አዕረፈ ብሎ ማስቀመጥ በአያሌው የተለመደ ሆኖ ይታያል። ዐረፈ  የሚለው በአገባቡ ሞትን ብቻ አይገልጥም ከዚህ ዐለም ድካም መለየትን ካለንበት ዓለመ መሬት (ምድር) በሕይወት ወደ ብሔረ ብፁዓን አልያም ብሔረ ሕያዋን መሻገር ዕረፍት፣ ከጣር ከገኣር መለየት ተብሎ ሊነገር  እንደሚችል ማጤን ይገባል።

የሌሎቹን አበው ወደብሔረ ሕያዋን መሔድ ዕረፍት ይለዋል
ለአብነት ግንቦት ፲፩ ስለ ቅዱስ ያሬድ ሲናገር  «በዚህች ዕለት የሱራፌል አምሳያቸው ኢትዮጵያዊው ማሕሌታይ ያሬድ ዐረፈ» ይላልና።

ሌላው ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ያው ግዛቱና ሀገረ ስብከቱ ቁስጠንጥንያ ለኤፌሶን አጎራባች (ዛሬ ሁለቱም በቱርክ ያሉ አውራጃዎች ናቸው) በመሆኑ  የበዛውን የቅዱሳን አጽማቸው የት እንዳለ አናውቅም ነገር ግን የታወቁ የቅዱስ ጴጥሮስ የቅዱስ ጳውሎስ የቅዱስ ቶማስና የቅዱስ ዮሐንስ መቃብራቸው በእኛ ዘንድ አለ ሲል በ፳፮ኛው ድርሳኑ ላይ አስፍሯል  «እስመ መብዝኅተ አዕፅምቲሆሙ ለሐዋርያት ኢነአምር አይቴ ውእቱ ወዘያሌቡሰ ላዕለ ዝንቱ ከመ መቃብረ  ጴጥሮስ ወጳውሎስ ወዮሐንስ ወቶማስ  እሙራን ወክሡታን እሙንቱ»

ታላቁ ቆስጠንጢኖስ በዘመኑ ከፈጸማቸው ደገኛ ተግባራት አንዱ አጊዮ አፖስቶሊ (Ἅγιοι Ἀπόστολοι) የሚባለውን
የቅዱሳን ሐዋርያት መካነ መቃብር  ያለበት ቤተመቅደስ ገንብቶ የሁሉንም ሐዋርያት አጽማቸውን በአንድ ቦታ ለመሰብሰብ ጥረት አድርጎ ነበር፤  ይሁንና ግን የቅዱስ እንድርያስና  የቅዱስ ሉቃስ እንዲሁም የቅዱስ ጢሞቴዎስ ብቻ ሥጋ በቦታው ለማኖር ችሏል። መቃብራቸው ቢገኝም ተቀባሪዎቹ አለመገኘታቸውን ማወቅ ይገባል።



እንደመውጫ ቅዱስ ዳዊት  “ሕያው ሆኖ የሚኖር፥ ሞትንስ የማያይ ማን ነው? ነፍሱንስ ከሲኦል እጅ የሚያድን ማን ነው?”  ይላል【መዝ ፹፱ ፥፵፰ 】ከሰው ወገን ሕያው ሆኖ ለዘለዓለም ነዋሪ ሞትንም ሳያይ በምድር ላይ ቀሪ የሆነ ማንም የለም። የሐዋርያው ክብርና ቅድስናም ከመሞቱ  አልያም ወደ ብሔረ ሕያዋን ከመነጠቁ ጋር በቀጥታ የሚያያዝበት ልኬት የለውም። ባለመሞቱ የሚከብርበት በመሞቱ የሚቀርበት መንገድ ስለሌለ ክርስቶስ አይሞትም አላለም እስክመጣ ቢኖር…  አለ እንጂ።
ሰው ሕያዊት ነፍሱበ በሞት ከተለየችው እንደፈሰሰ ውኃ ነው
ፈሶ የታፈሰ ውኃ 【ማይ ዘገብኣ እምድኅረ ተክዕወ】
የቅዱሱ መጽሐፍ ብሂል እንዲህ ይላል "ዘእምከመ ተክዕወ ማይ ውስተ ምድር ኢይትገባእ" እኛም እንጂ ይህን ይዘን «የፈሰሰ ውኃ አይታፈስም» እንል የለ!?
【፪ኛ ሳሙ፲፬፥፲፬ 】
ዮሐንስ ግን ሞቶ ተቀበረ ሲሉት ተነስቶ የተነጠቀ ነውና የታፈሰ ውኃ ነውና "ማይ ዘገብኣ እምድኅረ ተክዕወ" አልነው።


ሞተ የተባለ በሰዎች ኅሊና የተቀበረውን ማንነታችን ወደልዕልናው በቸርነቱ ይንጠቅልን

ሎቱ ስብሐት ለዘበስብሐተ አቡሁ ይሴባሕ፤  ወሎቱ ቅድሳት
ለዘበቅድሳተ መንፈሱ ይትቄደስ 🙏


☞  Edited & Яερõšтεδ ƒrõ๓ ጥር ፬ ቀን ፳፻፲፮ ዓ.ም.



tg-me.com/orthodox1/13012
Create:
Last Update:

« ወልደ ነጐድጓድ  ተሰደ  እንዘ  የኀድግ  ሀገረ፤
እምኅበ  አጥፍአ  ሞተ  ሰብእ  ሦረ፤
ገራህቱ  መቅበርት አምጣነ አብቈለት  ሣዕረ»


ሰ) ከውጭ የተገኙ ቀደምት ምንጮች

በውጭ ሀገራት ቀደምት ድርሳናትና  ሊቃውንትም ዘንድ ቢሆን ከላይ ያነሳነውን ጭብጥ የሚደግፍ ታሪክ ተመዝግቦ ይገኛል።

https://www.stjohnaz.org/about-us/our-patron-saint/#:~:text=He%20bade%20them%20prepare%20for,disobedient%2C%20they%20fulfilled%20his%20bidding.

     በሌላ ሥፍራ የተገኘው ደግሞ ይህን ይላል ቅዱስ ዮሐንስ የሚነጠቅበት ሠዓት እንደደረሰ ሲያውቅ በመስቀል ቅርጽ የተሰናዳ መቃብር እንዲያዘጋጁለት አርድእቱን አዟል እነርሱም በበዛ እንባ መምህራቸውን እየሳሙ ካለመታዘዝ እንዳይቆጠርባቸው ፊቱን በጨርቅ ሸፍነው ወደ መቃብሩ ሥፍራ አኑረውት ሄደዋል። ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ ( ቅዱስ አብሮኮሮስ) ወደቦታው ተመልሶ ቢመጣ መቃብሩን ቢከፍተው ባዶ ሆኖ አግኝቶታል።

«He bade them prepare for him a cross-shaped grave, in which he lay, telling his disciples that they should cover him over with the soil. The disciples tearfully kissed their beloved teacher, but not wanting to be disobedient, they fulfilled his bidding. They covered the face of the saint with a cloth and filled in the grave. Learning of this, other disciples of Saint John came to the place of his burial. #When_they_opened_the_grave, they found it empty.»

በአብሮኮሮስ ስለተሠጠው ምስክርነት (testimony of St. Prochorus) ደግሞ ተከታዩት አስረጂ በሊንኩ ታግዘው ቢያዩ የበከጠ ሐሳባችንን ያግዛል።

https://www.johnsanidopoulos.com/2009/09/repose-of-st-john-theologian-according.html?m=1

ከዚህ በዘለለ ጽንፍ አንዳንዶች ደግሞ ዛሬ መቃብሩ ባለበት አጽሙ የማይገኘው  ከጌታችንና ከእመቤታችን ቀጥሎ የትንሳኤ ዘለክብር ባለቤት ሆኖ ዕለተ ምጽኣትን ሳይጠብቅ እሱም ከሙታኑ ተለይቶ የተነሳ  ስለሆነ ነው የሚል ትውፊት አላቸው፤ ይህንንም ትንሳኤ Metastasis እያሉ በመግለጥ ዐመታዊ ዕለተ ትንሳኤውን በወርኃ መስከረም ያከብራሉ! 

According to Holy Tradition, the reason we have no physical remains but rather an empty tomb of the Apostle John is because when the disciples returned to his tomb, it was found empty. It is assumed that he was raised, just like the Lord and the Theotokos. This is what we call "Metastasis" (Translocation or Transposition), and it is what we celebrate on September 26th.

✧ ሞቷል ለሚለውስ በማስታረቂያነት ምን ሐሳብ ማቅረብ ይቻላል?

በኤፌሶን/ ቱርክ የመቃብሩ ሥፍራ ይህ ነው እየተባለ ዛሬም ለጎብኚዎች ይታያል።
ይሁንና ግን ከላይ እንዳየነው
☞ ገራህቱ  መቅበርት አምጣነ አብቈለት  ሣዕረ ፣
☞ልብሱ ለዮሐንስ ወአሣእኑ ዘተኃድገ ለአብሮኮሮስ  ከመ ያዑቅ ሕይወቱ ፣
☞ When they opened the grave, they found it empty… በማለት መቃብሩ እንጂ የተቀባሪው የከበረ ሥጋ በቦታው አለመገኘቱ ተነግሯል፤  
አስቀድሞ በመላእክት ቢሉ በደቀመዛሙርቱ መቃብሩ መዘጋጀቱ እውነት ቢሆንም ሥጋው ከዚያ መታጣቱና የአብሮኮሮስ ምስክርነት ተሰውሯል ወደሚለው ያደርሰናል።

በአንዳንድ የስንክሳር ቅጂዎችና ድርሳናት  አዕረፈ ☞ ሞተ የሚል  አገላለጥ እናገኛለን ፤ ይህን በሚመለከት ወደ ብሔረ ሕያዋን ተነጥቀዋል ብላ ቤ/ክርስቲያን የምትናገርላቸውን ቅዱሳንን አዕረፈ ብሎ ማስቀመጥ በአያሌው የተለመደ ሆኖ ይታያል። ዐረፈ  የሚለው በአገባቡ ሞትን ብቻ አይገልጥም ከዚህ ዐለም ድካም መለየትን ካለንበት ዓለመ መሬት (ምድር) በሕይወት ወደ ብሔረ ብፁዓን አልያም ብሔረ ሕያዋን መሻገር ዕረፍት፣ ከጣር ከገኣር መለየት ተብሎ ሊነገር  እንደሚችል ማጤን ይገባል።

የሌሎቹን አበው ወደብሔረ ሕያዋን መሔድ ዕረፍት ይለዋል
ለአብነት ግንቦት ፲፩ ስለ ቅዱስ ያሬድ ሲናገር  «በዚህች ዕለት የሱራፌል አምሳያቸው ኢትዮጵያዊው ማሕሌታይ ያሬድ ዐረፈ» ይላልና።

ሌላው ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ያው ግዛቱና ሀገረ ስብከቱ ቁስጠንጥንያ ለኤፌሶን አጎራባች (ዛሬ ሁለቱም በቱርክ ያሉ አውራጃዎች ናቸው) በመሆኑ  የበዛውን የቅዱሳን አጽማቸው የት እንዳለ አናውቅም ነገር ግን የታወቁ የቅዱስ ጴጥሮስ የቅዱስ ጳውሎስ የቅዱስ ቶማስና የቅዱስ ዮሐንስ መቃብራቸው በእኛ ዘንድ አለ ሲል በ፳፮ኛው ድርሳኑ ላይ አስፍሯል  «እስመ መብዝኅተ አዕፅምቲሆሙ ለሐዋርያት ኢነአምር አይቴ ውእቱ ወዘያሌቡሰ ላዕለ ዝንቱ ከመ መቃብረ  ጴጥሮስ ወጳውሎስ ወዮሐንስ ወቶማስ  እሙራን ወክሡታን እሙንቱ»

ታላቁ ቆስጠንጢኖስ በዘመኑ ከፈጸማቸው ደገኛ ተግባራት አንዱ አጊዮ አፖስቶሊ (Ἅγιοι Ἀπόστολοι) የሚባለውን
የቅዱሳን ሐዋርያት መካነ መቃብር  ያለበት ቤተመቅደስ ገንብቶ የሁሉንም ሐዋርያት አጽማቸውን በአንድ ቦታ ለመሰብሰብ ጥረት አድርጎ ነበር፤  ይሁንና ግን የቅዱስ እንድርያስና  የቅዱስ ሉቃስ እንዲሁም የቅዱስ ጢሞቴዎስ ብቻ ሥጋ በቦታው ለማኖር ችሏል። መቃብራቸው ቢገኝም ተቀባሪዎቹ አለመገኘታቸውን ማወቅ ይገባል።



እንደመውጫ ቅዱስ ዳዊት  “ሕያው ሆኖ የሚኖር፥ ሞትንስ የማያይ ማን ነው? ነፍሱንስ ከሲኦል እጅ የሚያድን ማን ነው?”  ይላል【መዝ ፹፱ ፥፵፰ 】ከሰው ወገን ሕያው ሆኖ ለዘለዓለም ነዋሪ ሞትንም ሳያይ በምድር ላይ ቀሪ የሆነ ማንም የለም። የሐዋርያው ክብርና ቅድስናም ከመሞቱ  አልያም ወደ ብሔረ ሕያዋን ከመነጠቁ ጋር በቀጥታ የሚያያዝበት ልኬት የለውም። ባለመሞቱ የሚከብርበት በመሞቱ የሚቀርበት መንገድ ስለሌለ ክርስቶስ አይሞትም አላለም እስክመጣ ቢኖር…  አለ እንጂ።
ሰው ሕያዊት ነፍሱበ በሞት ከተለየችው እንደፈሰሰ ውኃ ነው
ፈሶ የታፈሰ ውኃ 【ማይ ዘገብኣ እምድኅረ ተክዕወ】
የቅዱሱ መጽሐፍ ብሂል እንዲህ ይላል "ዘእምከመ ተክዕወ ማይ ውስተ ምድር ኢይትገባእ" እኛም እንጂ ይህን ይዘን «የፈሰሰ ውኃ አይታፈስም» እንል የለ!?
【፪ኛ ሳሙ፲፬፥፲፬ 】
ዮሐንስ ግን ሞቶ ተቀበረ ሲሉት ተነስቶ የተነጠቀ ነውና የታፈሰ ውኃ ነውና "ማይ ዘገብኣ እምድኅረ ተክዕወ" አልነው።


ሞተ የተባለ በሰዎች ኅሊና የተቀበረውን ማንነታችን ወደልዕልናው በቸርነቱ ይንጠቅልን

ሎቱ ስብሐት ለዘበስብሐተ አቡሁ ይሴባሕ፤  ወሎቱ ቅድሳት
ለዘበቅድሳተ መንፈሱ ይትቄደስ 🙏


☞  Edited & Яερõšтεδ ƒrõ๓ ጥር ፬ ቀን ፳፻፲፮ ዓ.ም.

BY ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴




Share with your friend now:
tg-me.com/orthodox1/13012

View MORE
Open in Telegram


ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram hopes to raise $1bn with a convertible bond private placement

The super secure UAE-based Telegram messenger service, developed by Russian-born software icon Pavel Durov, is looking to raise $1bn through a bond placement to a limited number of investors from Russia, Europe, Asia and the Middle East, the Kommersant daily reported citing unnamed sources on February 18, 2021.The issue reportedly comprises exchange bonds that could be converted into equity in the messaging service that is currently 100% owned by Durov and his brother Nikolai.Kommersant reports that the price of the conversion would be at a 10% discount to a potential IPO should it happen within five years.The minimum bond placement is said to be set at $50mn, but could be lowered to $10mn. Five-year bonds could carry an annual coupon of 7-8%.

Should I buy bitcoin?

“To the extent it is used I fear it’s often for illicit finance. It’s an extremely inefficient way of conducting transactions, and the amount of energy that’s consumed in processing those transactions is staggering,” the former Fed chairwoman said. Yellen’s comments have been cited as a reason for bitcoin’s recent losses. However, Yellen’s assessment of bitcoin as a inefficient medium of exchange is an important point and one that has already been raised in the past by bitcoin bulls. Using a volatile asset in exchange for goods and services makes little sense if the asset can tumble 10% in a day, or surge 80% over the course of a two months as bitcoin has done in 2021, critics argue. To put a finer point on it, over the past 12 months bitcoin has registered 8 corrections, defined as a decline from a recent peak of at least 10% but not more than 20%, and two bear markets, which are defined as falls of 20% or more, according to Dow Jones Market Data.

ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴 from cn


Telegram ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴
FROM USA